• Home
  • About Us
  • Our Services
  • Membership
  • Resources
  • Partners
  • News & Events
  • Home
  • Home
  • About
  • About
  • Contact
  • Contact
  • Features
  • Features
  • Portfolio
  • Portfolio
  • Team
  • Team
  • Features
  • Features
Contact Us
  • August 6, 2024
  • by admin

ዜና አማራ ቻምበር

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት አቶ ሰብስብ አባፍራ አባጆቢር ከተሠናባቹ ፕሬዚደንት መልአኩ እዘዘው (ኢንጅነር) የሥራ ርክክብ አደረጉ።
በርክክቡ ላይም፤ አቶ ሰብስብ አባፍራ ተቋሙን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረሥ የለውጥ ሥራዎችን ለመሥራት እና የተጀመሩ ሥራዎችን ግብ ለማድረሥ እንደሚተጉ ገልጸዋል።

ለንግዱ ማኀበረሠብ ድምጽ በመሆንና ከመንግሥት ጋር ተቀራርቦ በመሥራት ለሀገራዊ ኢኮኖሚ እድገት የበኩሉን የሚወጣ ምክር ቤት እንዲሆን እንደሚሠሩም ገልጸዋል።

ኢንጅነር መልእኩ እዘዘው በበኩላቸው አዲሱ ፕሬዚደንትና የሥራ አመራር ቦርድ ተቋሙን ወደ ላቀ ደረጃ ከፍ ለማድረግ እንዲተጉ በማሣሠብ ያላቸውን ልምድና ተሞክሮ ለማካፈልና አብሮ ለመሥራት ፈቃደኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።
የምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባኤ ባለፈው ሐምሌ 11/2016 በአፍሪካ ኀብረት ባካሄደው ሥብሠባ አቶ ሰብስብ አባፍራን ፕሬዚደንት፣ ዶክተር አይናለም አባይነሕን ምክትል ፕሬዚደንት እንዲሁም ዘጠኝ የሥራ አመራር ቦርድ አባላትን መምረጡ የሚታወስ ነው!

Next Post

Post comment

Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Category

  • Latest News
  • Upcoming Events

Subscribe

Error: Contact form not found.

ARCCSA was established to promote trade, industry, and investment in Amhara regional state, and to provide a platform for the business community to discuss their activities.

Quick Links

  • Home
  • About Us
  • Our Services
  • Contact Us

Our Visitors

001005
Users Today : 7
Users This Month : 33
Total Users : 1005

Exchange Rate

Weather

loader-image
Bahir Dar, ET
10:28 am, October 19, 2025
temperature icon 20°C
broken clouds
Humidity 69 %
Pressure 1016 mb
Wind 1 mph
Wind Gust: 2 mph
Visibility: 0 km
Sunrise: 6:20 am
Sunset: 6:10 pm
Weather from OpenWeatherMap

©2023 Copyright Reserved